የአማራ ክልል የፍራፍሬ ልማት እመርታ
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የቡናና የፍራፍሬ ልማት የእመርታ ንቅናቄ ተጠናክሮ እየቀጠለ መሆኑ ተገለፀ። የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በተመረጡ ወረዳዎችና ቀበሌዎች የቡናና ፍራፍሬ ልማትን በሰፋፊ ሞዴል ክላስተሮች በማልማት እመርታዊ ለውጥ ለማምጣት የወረደውን አቅጣጫ ለማሳካት የክልል የማኔጅመንት ቡድን አባላት የመስክ ድጋፍ አድርገዋል። የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው የሚመሩት የክልል የማኔጅመንት ቡድን አባላት በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ በመገኘት ያለውን የሰፋፊ ክላስተር የፍራፍሬ ልማት የቅድመ ዝግጅት ስራ በአካል ደግፈዋል። የአመራሩ፣ የባለሙያውና የአርሶ አደሩ ተነሳሽነት የሚበረታታ ነው ብለዋ። በመስክ ምልከታው በከፍተኛ የህዝብ ንቅናቄ ፣ በጥሩ የሙያ ስብጥር እና በወረደው አቅጣጫ መሰረት የተጀመረ ሲሆን ይህ ወሳኝ ኢኒሸቲቭ ለክልላችን የኢኮኖሚ እድገት ዋና መውጫ መንገድ ከመሆኑም ባሻገር በ25 አመቱ አሻጋሪ የዕድገትና ዘላቂ ልማት ዕቅድ ዋና የትኩረት ማዕከል በመሆኑ በዚህ አመት ጥሩ መሰረት በማስቀመጥ እያሰፉ ለመሔድ በተሟላ ቅድመ ዝግጅትና ቅንጅት ስራውን መምራት እንደሚገባ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው አሳስበዋል:: ተጨማሪ መረጃዎችን ከአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ ድረ-ገጽ https://www.aboa.gov.et ቴሌግራም https://t.me/AmharaBOA ፌስቡክ https://www.facebook.com/profile.php?... ዩትዩብ / @amharaagriculturebureau6055 ቲክቶክ / amhara.agricultur

በልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ሁሉንተናዊ ድጋፍ ስለተደረገልን ጥሪትና ሀብት እያፈራን ከተረጅነት እየወጣን ነው - የፕሮግራሙ ተጠቃሚዎች

በምርምር የተገኙ የሰብል ዝርያዎችን በሰርቶ ማሳያ ማስተዋወቅና ወደ ምርት ማስገባት ለግብርና ምርታማነትን ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዋጨፋ ወረዳ የሙዝ፣ የፓፓያ እና ሌሎች የፍራፍሬ ክላስተሮችን ጎብኝተዋል።

የበጋ መስኖ ስንዴ ማስጀመሪያና የትራክተር ርክክብ መርሃ ግብር በሰሜን ጎጃም ዞን ተካሄደ

Rainy Village Life in Northern Iran : Lamb Okra Stew, Fresh Tandoor Bread & Homemade Butter🍖🌧️🍞

ዓመቱን በሙሉ ምርት የሚሰጡ አትክልትና ፍራፍሬዎች

የተቀናጀ ግብርና

ውሀ ፣መሬት እና ወጣቶችን ያገናኘው የበጋ መስኖ በቸሀ ወረዳ | ወደገጠር |EBC | EBCDOTSTREAM

ግብርና በእውቀትና በሲስተም መመራት አለበት "ቀኝአዝማች መስፍን"

የመስኖ ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ለማጠናቀቅ ከፍተኛ እርብርብ እየተደረገ ይገኛል

"ዘላቂ ምርታማነትን ለማሳደግ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሁነኛ መፍትሔ ነው" ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ

ችግኝ ተክለው የከበሩት ግለሰብ

የአሜሪካ ኑሮውን ትቶ በሀገሩ የግብርና ሥራ የጀመረው ወጣት

የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የሥርዓተ-ምግብና የግብርና ሥርዓተ-ምግብ ፎረም የምክክር መድረክ አካሄደ

የአማራ ክልል ሕዝብ የገጠሙትን ችግሮች ተሻግሮ ለሀገራችን ልዕልና መረጋገጥ መሠረት እየኾነ ነው:: ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

በአማራ ክልል የግብርና ሜካናይዜሽን አቅርቦትና ስርጭት

ሞዴል አርሶ አደር ተሞክሮ - ሰኔ 4 / 2018 ዓ.ም

በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የስደተኞች ተፅዕኖ ምላሽ የልማት ፕሮጀክት ( DRDIP-ll ) በመተማ ወረዳ የፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ መርሃግብር ተካሂዷል

ከዝናብ ጥገኝነት ወደ ዘመናዊ መስኖ

