“እዝራና ነህምያ…” 3 የእግዚአብሔር ጥሪ የመፅሐፍ ቅዱስ ጥናት ውይይት
ማጣቀሻዎች ፡- አማርኛ፡-http://www.myshalomglobal.org/ssl_fol... እንግሊዝኛ፡-https://ssnet.org/lessons/19d/less03.... “በውኑ እግዚአብሔር እያንዳንዱን ሰው ለተለየ አላማ ይጠራል? ለአንድ ኃላፊነት ብቁ ከመሆን አንፃር አንዱ ከአንዱ ሊበልጥ የሚችልባቸው መለኪያዎች ይኖሩ ይሆን? እነዚያ መለኪያዎች በሰው አይንና በእግዚአብሔር ዓይን ሲታዩ ይለያዩ ይሆን? ምናልባት ብዙዎቻችን ለመጨረሻዎቹ ሁለት ጥያቄዎች መልሳችን አዎን ሊሆን ይችላል። አንዳንድ ጊዜያት እግዚአብሔር በትምህርት ወይም በልምምድ ውስጥ ለአንድ የተለየ ኃላፊነት ሲያለማምደን በሌሎቹ ጊዜያት ደግሞ ፈቃደኛና ትሁት ስለሆንን ብቻ ለአገልግሎት ይመርጠናል። በኛ ህይወት ውስጥ የእግዚአብሔር አላማ (ጥሪ) ምን እንደሆነ ማወቅ ግን ብዙ ጊዜ ቀላል አይደለም፤ ልክ ነው? ሆኖም መጽሐፍ ቅዱስ ለተለየ ኃላፊነት እግዚአብሔር በመረጣቸው ሰዎች ታሪኮች የተሞላ ነው። በአስደናቂ ሁኔታ ዕዝራና ነህምያ በእግዚአብሔር ለተለየ ኃላፊነት ተጠርተው ነበር፤ ይኸውም የፈራረሰውን እንደገና ለመገንባት ነበር። ሆኖም መልሶ መገንባት በዚህ ረገድ የተለያዩ ኃላፊነቶችን በውስጡ የያዘ ነበረ።” “እግዚአብሔር እኛ አንድ ነገር እንድንፈፅም ስለመምረጡ ብዙ ይባላል። ብዙዎች ስለዚያ ምርጫ የተለያየ አመለካከት አላቸው። መጽሐፍ ቅዱስ ስለእኛ መመረጥ ምን ይናገራል? ሮሜ 8፡28-29ን ያንብቡ። እግዚአብሔር የጠራን ወደ ምንድን ነው? የመረጠንስ ለምንድነው? ….መጀመሪያ እግዚአብሔር እያንዳንዳችንን ለድነት ይመርጠንና ኢየሱስን ወደ መምሰል እንድንለወጥ ይፈልግብናል። በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ እግዚአብሔር የተለያዩ ሰዎችን ለተለያዩ ኃላፊነቶች ይመርጣል። ለመዳን አስቀድመን የተወሰንን መሆናችንን ማወቃችን የሚያበረታታን እንዴት ነው? ያ ማለት ግን ምርጫችን እግዚአብሔር የሰጠንን ድነት ሊያሳጣን አይችልም ማለት ያልሆነው ለምንድነው? ”

“እዝራና ነህምያ…” 4 ከተቃርኖ ጋር መጋፈጥ የመፅሐፍ ቅዱስ ጥናት ውይይት

''ነህምያ ም4 ቁ14'' ፓስተር ወርቁ ለገሰ Oct 1,2021

መጽሐፈ ነህምያ 4 pastor mekbib bekele
![ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት ማሳደግ - 13ኛ ትምህርት [ወደ ዘላለም]](https://i.ytimg.com/vi/9_wc9EuJMhM/hqdefault.jpg?sqp=-oaymwEjCNACELwBSFryq4qpAxUIARUAAAAAGAElAADIQj0AgKJDeAE=&rs=AOn4CLD2Aqe8hPIU_Gu43AqytYvPJGLcOw)
ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት ማሳደግ - 13ኛ ትምህርት [ወደ ዘላለም]

ምድራዊ ሃብቲ - ኣገልጋሊ ኪዳነ ገብረሃዋርያት -#graceoverflowchurch - #2026

Tigrigna Audio Bible, Listen to The Book of Proverbs | ንባብ መጽሓፍ መጽሓፍ ምሳሌ

Ethiopia - ከሱዳን የተጫነው ጦር መሳሪያ!፣ የአውሮፓ ህብረት በህወሓት ላይ ደገመው፣ ብርሀኑ ነጋ ምን ገጠማቸው?፣ ህወሓት ያልተጠበቀው ድጋፍ

من جندي أمريكي إلى داعية إسلامي - بودكاست حكايات أفريقية

"የኬንያው ፕሬዝደንትም ገብተውበት ነበር" ፓስተር ሰለሞን ተስፋዬ ምስክርነት ክፍል 2

መጽሐፈ ነህምያ 2 pastor mekbib bekele

The Gospel according to St John, read by Sir David Suchet

تلاوة القرآن للدراسة والتركيز 📚🕛 | راحة وطمأنينة | Peaceful Focus Quran | محمد هشام

Tigrigna Audio Bible, Listen to The Book of Genesis | ንባብ መጽሓፍ ኦሪት ዘፍጥረት

ባለ ዕዳ ልጆቼን ባሪያ ሊያደርጋቸው ነው። 2 ነገሥት 4:1-4

(1)መጽሐፈ ነህምያ 2:20፤ የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ የመንግሥቱ ወንጌል አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን #ለፔንቴኮስታል የሥነ-መለኮት ትምህርት ቤት/ኮሌጅ
![ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት ማሳደግ - 6ኛ ትምህርት [የጸሎት ተዋጊዎች]](https://i.ytimg.com/vi/ULp7VSa9v_4/hqdefault.jpg?sqp=-oaymwEjCNACELwBSFryq4qpAxUIARUAAAAAGAElAADIQj0AgKJDeAE=&rs=AOn4CLALzduPL6BEEfZXWJgPFKwIvxC1KA)
ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት ማሳደግ - 6ኛ ትምህርት [የጸሎት ተዋጊዎች]

🔴የሠኔን ጾም ስትጾሙ ይህንን አድርጉ | የመንፈስ ቅዱስ አሠራር | ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ |Aba Gebrekidan New Sibket 2026

THIS IS WHAT THE FIRE OF GOD DOES IN YOUR LIFE!

EYC mission trip to Tula SDA Church Speaker pastor Addisu Mengistu

