አለመምከር ከቀይ ባሕር እስከመነጠል... ለጠላት የሰጠነው ወርቃማ ዕድል | የሀገርጉዳይ ETV | EBC | EBCDOTSTREAM
ኢትዮጵያዊያን ከ30 ዓመት በፊት የውስጥ አንድነታቸውን በተራዘመ የእርስ በእርስ ግጭት ሸርሽረው የነበረበት ወቅት ነው። ያ ጊዜ የውጭ ታሪካዊ ጠላቶችም ኢትዮጵያን የበለጠ ለማዳከም ቀን የሚጠብቁበትና የውስጥ ባንዳና ተላላኪን የሚደግፉበት መቼት ነበር። በታሪክ አጋጣሚ ምቹ ሁኔታ ያገኙት ምክክር ጠል የውስጥ ኃይሎችና የውጭ ጠላቶች ኢትዮጵያ ተዳክማለች ብለው ባሰቡ ጊዜ ከታሪካዊውና ተፈጥሯዊ የባሕር ወሰኗ ነጥለው የቅርብ ሩቅ አድርገዋታል። እኝህ ኃይሎች ዛሬም ለኢትዮጵያ ፍላጎቶች ተፃራሪ አቋም ይዘው የሚያሴሩ ናቸው። ዛሬ ግን ትውልዱ ከትናንቱ ስህተት ትምህርት የወሰደና አንድነቱን በጠብ መንጃ ሳይሆን በምክክር ሊያፀና፤ በዚህም የብሔራዊ ጥቅሙን ሊያስከብር ወስኖ እየተመካከረ ነው። የሀገር ጉዳይ ምክክርን አንድነት ከማጠንከሪያነት፣ የጋራ ትርክትና ዕጣ ፈንታ ከመጻፊያነት እስከ ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቂያ ቁልፍነት ተመልክቶታል። #etv #ebcdotstream #የሀገርጉዳይ #redsea #NationalDialogue #Ethiopia

▶︎
አዳኞቹ ካሜራዎች በኢትዮጵያ ETV | EBC | EBCDOTSTREAM

▶︎
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በታሪካዊው የሀገራዊ ምክክር መክፈቻ ላይ ያደረጉት ሙሉ ንግግር

▶︎
የምሽት 2 ሰዓት አማርኛ ዜና ... ሐምሌ 10/2018

▶︎
RPF Bureau Politique Meeting | Opening Remarks by Chairman Kagame | Kigali, 17 July 2026

▶︎
ኢትዮጵያ የምትመክርባቸው 8 አጀንዳዎች ይፋ ሆኑ | National Dialogue | ETV | EBC | EBCDOTSTREAM

▶︎
የሐምሌ 10፣ 2018 ዓ/ም የቢቢሲ አማርኛ የቀጥታ ሥርጭት

▶︎
ልዩነቶችን በኃይል ለመፍታት የተሄደበት መንገድ ከሽፏል - ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ | National Dialogue |

▶︎
ታፍነው የቆዩና አነጋጋሪ ፖለቲካዊ ምስጢሮች! ቆይታ ከዓለማየሁ አረዳ (PhD) ጋር! @endalegetamultimedia #zagol_book_bank

▶︎
ከስንዴ ምርት እስከ ምክክር በራስ አቅም የኢትዮጵያ አርዓያነት- በአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልክተኛ ቺፍ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ

▶︎
‹‹ታፍኛለሁ›› ጀነራሉ 4ኪሎን ድረሱልኝ አሉ | በመስቀል አደባባይ የጦርነት ፊሽካ ተነፋ? | ብልጽግና አደገኛውን ቦምብ ረገጠው| Ethiopia

▶︎
ሕገ ወጡ ሕወሃት ተፈትኖ የወደቀ ቡድን ነው!" | የቀድሞው የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገብሩ አስራት

▶︎
መስኪ በድጋሜ በሳቅ ገደለችን! | የዛሬው ደግሞ ይለያል! | Meskerem Kebede #marakiweg #lifestyle

▶︎
“ሀገራችንን ከውጭ ጣልቃ ገብነት እንጠብቅ” የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

▶︎
ቋሚ ጠላትን መታገያው መንገድ | Ethiopia | National Dialogue | Dagu | ETV | EBC | EBCDOTSTREAM

▶︎
የፕሪቶሪያው ስምምነት አደጋ ላይ? | በሕገወጡ ስብስብ የተጀመረው የአፈሳ ዘመቻ ETV | EBC | EBCDOTSTREAM

▶︎
ሕገ መንግሥቱ ካልተሻሻለ፣መሰበር ነውይሄ አገር ከፈረሰ፣ እሱም አናቱ ላይ ነው የሚፈርስበት|ልዩቃለመጠይቅ| #EthiopianPolitics#Constitution

▶︎
ከዲጂታል ኢትዮጵያ ጀርባ ETV | EBC | EBCDOTSTREAM

▶︎
ጀነራል ታደሰ ወረደ ኣብ ምንታይ ኵነታት ይርከብ? | BBC NEWS ትግርኛ

▶︎
'If you go to china you'll never see the world the same way again' | Martin Jacques | UNAPOLOGETIC

▶︎
